Photo Gallery | 185867 Views | May 06,2019
Jan 15 , 2026.
ኢትዮጵያና ህንድ የዲፕሎማቲክ ፓስፖርት ለያዙ ዜጎቻቸው ያለ ቪዛ እንዲመላለሱ የሚያስችል ስምምነት በይፋ ተፈራረሙ። ዛሬ ጥር 7 ቀን 2018 ዓ.ም በሁለቱ ሀገራት መካከል በተደረገ የዲፕሎማቲክ ማስታወሻ ልውውጥ ስምምነቱ ከዛሬ ጀምሮ ወደ ተግባር ተሻግሯል።
በህንድ ኤምባሲ በተከናወነው የፊርማ ሥነ-ሥርዓት ላይ በኢትዮጵያ የህንድ አምባሳደር አኒል ኩማር ራይ እና በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የመካከለኛው ምስራቅ፣ የእስያ እና የፓሲፊክ ሀገራት ጉዳዮች ዋና ዳይሬክተር ደዋኖ ከዲር ሰነዶቹን ተለዋውጠዋል።
አምባሳደር አኒል ኩማር ራይ እንደገለጹት የዲፕሎማቲክ ፓስፖርት የብዙ ዜጎች ከቪዛ መዘግየት ነጻ ሆነው ጉዟቸውን መጀመር የሚችሉ ሲሆን የሚመለከታቸው ባለስልጣናት ምንም አይነት የፈቃድ ማረጋገጫ ሳይጠብቁ ከዛሬ ምሽት ጀምሮ መጓዝ እንደሚችሉ አረጋግጠዋል።
ይህ የቪዛ ነጻ ስምምነት በቅርብ ወራት ውስጥ እያደገ የመጣው የሁለቱ ሀገራት አጋርነት ማሳያ ተደርጎ ተወስዷል። ከጥቂት ሳምንታት በፊት እ.ኤ.አ በታህሳስ 2025 አጋማሽ ላይ የህንድ ፕሬዝዳንት በኢትዮጵያ ባደረጉት ይፋዊ የስራ ጉብኝት ወቅት በዲጂታል መሰረተ ልማት ረገድ ትብብርን ለማጠናከር የሚያስችል የዳታ ማዕከል ለመገንባት የመግባቢያ ሰነድ መፈራረማቸው ይታወሳል።
PUBLISHED ON
Jan 15,2026 [ VOL
26 , NO
1342]
Photo Gallery | 185867 Views | May 06,2019
Photo Gallery | 175908 Views | Apr 26,2019
Photo Gallery | 171474 Views | Oct 06,2021
My Opinion | 139417 Views | Aug 14,2021
May 9 , 2026
The Ethiopian state appears to have discovered a fiscal instrument that is politicall...
May 2 , 2026
By the time Ethiopia's National Dialogue Commission (ENDC) reached the end of its fir...
Apr 25 , 2026
In a political community, official speeches show what governments want their citizens...
For much of the past three decades, Ethiopia occupied a familiar place in the Western...